ስፓርት
በቶኪዮ ኦሊምፒክ ፖለቲካዊ ይዘት ያላቸውን መልዕክቶች ማስተላለፍ እንደማይቻል ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ጥር 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2020 ቶኪዮ ኦሊምፒክ ላይ የእጅ ምልክትን ጨምሮ ፖለቲካዊ ይዘት ያላቸውን መልዕክቶች ማስተላለፍ እንደማይቻል ዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ አስታወቀ።
ዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ በቀጣዩ ሃምሌ ወር በጃፓን ቶኪዮ በሚካሄደው ኦሊምፒክ ውድድር ላይ ለተወዳዳሪ አትሌቶች በተከለከሉ የደስታ አገላለጾች እና የሚያስተላልፏቸውን መልዕክቶች በተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል።
በዚህም አትሌቶች በመወዳደሪያ መድረኮች እና በሽልማት ስነ ስርአት ወቅት፥ በእጅ ምልክት፣ በመንበርከክ እና በመሰል እንቅስቃሴዎች ፖለቲካዊ…
Read More...
በፕሪምየር ሊጉ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ መሪነቱን ተረከበ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 7ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች ተካሂደዋል።
ሁለተኛ ደረጃ ላይ የነበረው ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ወደ ድሬዳዋ በማቅናት 2 ለ 0 ማሸነፍ ችሏል፡፡
በሌላ ጨዋታ መሪው ፋሲል ከነማ ወደ ሶዶ በማቅናት ከወላይታ ዲቻ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 1 ለ 1 በማጠናቀቁ ቢጫ…
የሴኔጋልና የሊቨርፑሉ አጥቂ ሳዲዮ ማኔ የአፍሪካ የዓመቱ ኮኮብ ተጫዋች ሆነ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሴኔጋል ብሄራዊ ቡድን እና የሊቨርፑሉ አጥቂ ሳዲዮ ማኔ በአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) የአፍሪካ የዓመቱ ኮኮብ ተጫዋች ሆኖ ተመረጠ፡፡
ሳዲዮ ማኔ የዓመቱ ኮኮብ ተጫዋችነት ሽልማትን ያገኘነው የቡድን አጋሩን ሞሃመድ ሳላህ እና የአልጀሪያና የማንቼስተር ሲቲውን የመስመር ተጫዋች ሪያድ ማህሬዝን አስከትሎ ነው።…
በቻይና በተካሄደ የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱ ጾታዎች አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሳምንቱ መጨረሻ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች በተካሄዱ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል።
በቻይና በተደረገው የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያኑ ሲያሸንፉ በሴቶች ምድብ ከ1ኛ እስከ 8ኛ ያለውን ደረጃ በመያዝ አጠናቀዋል።
በውድድሩ በወንዶች አትሌት ብርሃን ንባባው ርቀቱን በ2 ሰዓት ከ8 ደቂቃ ከ16 ሰከንድ…
በፕሪምየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ መቐለ 70 እንደርታን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዛሬ በተካሄደው 6 ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ መቐለ 70 እንደርታን አሸንፏል።
መቐለ 70 እንደርታን በአዲስ አበባ ስታዲየም ያስተናገደው ቅዱስ ጊዮርጊስ 2ለ1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የቅዱስ ጊርጊስን የማሸነፊያ ግቦች ሳላህዲን ሰዒድ እና አቤል ያለው ሲያስቆጥሩ፥ አሸናፊ ሀፍቱ…
6ኛው የብዙሃን ስፖርት በመስቀል አደባባይ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ስድስተኛው ዙር የብዙሃን ስፖርት መርሃ-ግብር ዛሬ በመስቀል አደባባይ ተካሂዷል።
አካላዊ እንቅስቃሴ ማድረግን ባህል ያደረገ ከተማ እና ህብረተሰብ መፍጠርን ዓላማ ባደረገው በዚህ ሁነት በሺዎች የሚቆጠሩ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።
የዛሬውም የብዙሃን ስፖርት መርሃ ግብር ለአዲስ አበባ አረንጓዴነት የድርሻዬን…
በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ቡና፣ ፋሲል ከነማ እና ድሬዳዋ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የ6ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ዛሬ በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች ተደርገዋል።
አዲስ አበባ ላይ ሃዲያ ሆሳዕናን ያስተናገደው ኢትዮጵያ ቡና በሰፊ የጎል ልዩነት አሸንፏል።
ቡናማዎቹ ጨዋታውን 5 ለ 0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።
በሌሎች ጨዋታዎች ደግሞ አዳማ ከተማ ከጅማ አባ ጅፋር እንዲሁም…