አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ7 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ እቃና ዶላር መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ ዶላሩና እቃው በጉምሩክ ኮሚሽን ኮምቦልቻ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ምሽት ላይ መያዙንም አስታውቋል።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ7 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ እቃና ዶላር መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ ዶላሩና እቃው በጉምሩክ ኮሚሽን ኮምቦልቻ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ምሽት ላይ መያዙንም አስታውቋል።