ስፓርት

ወላይታ ድቻና ሲዳማ ቡና አቻ ተለያዩ

By yeshambel Mihert

January 19, 2025

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ወላይታ ድቻ እና ሲዳማ ቡና አቻ ተለያይተዋል፡፡

ቡድኖቹ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ያደረጉት ጨዋታ ያለምንም ግብ በአቻ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡

የፕሪሚየር ሊጉ መርሐ ግብር ሲቀጥል መቐለ 70 እንደርታ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ምሽት12 ሰዓት ላይ ይጫወታሉ፡፡