አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስትክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) በአፍሪካ ህብረትና በኢትዮጵያ የሲንጋፖር ሪፐብሊክ አምባሳደር አ ሰልበራጃህ ጋር ተወያዩ፡፡
በውይይታቸውም በኢትዮጵያና ሲንጋፖር ትራንስፖርት ልማት ትብብርን መዳሰሳቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
በዚህም ፍሬያማ ዉይይት መድረጋቸው ተገልጿል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስትክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) በአፍሪካ ህብረትና በኢትዮጵያ የሲንጋፖር ሪፐብሊክ አምባሳደር አ ሰልበራጃህ ጋር ተወያዩ፡፡
በውይይታቸውም በኢትዮጵያና ሲንጋፖር ትራንስፖርት ልማት ትብብርን መዳሰሳቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
በዚህም ፍሬያማ ዉይይት መድረጋቸው ተገልጿል።