አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ወደ ኪንግ ፓወር ስታዲየም አቅንቶ ሌስተር ሲቲን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡
የመድፈኞቹን ሁለቱንም ግቦች ተቀይሮ ወደ ሜዳ የገባው ስፔናዊው ሚኬል ሜሪኖ አስቆጥሯል፡፡
አርሰናል ድሉን ተከትሎ በደረጃ ሰንጠረዡ ከመሪው ሊቨርፑል ያለውን ልዩነት በ4 ነጥብ በማጥበብ በ53 ነጥብ 2ኛ ደረጃውን ማጠናከር ችሏል፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ወደ ኪንግ ፓወር ስታዲየም አቅንቶ ሌስተር ሲቲን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡
የመድፈኞቹን ሁለቱንም ግቦች ተቀይሮ ወደ ሜዳ የገባው ስፔናዊው ሚኬል ሜሪኖ አስቆጥሯል፡፡
አርሰናል ድሉን ተከትሎ በደረጃ ሰንጠረዡ ከመሪው ሊቨርፑል ያለውን ልዩነት በ4 ነጥብ በማጥበብ በ53 ነጥብ 2ኛ ደረጃውን ማጠናከር ችሏል፡፡