አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በስፔን ካስትሎ በተካሄደው የ10 ኪሎ ሜትር የወንዶች ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ አሸንፏል፡፡
አትሌት ዮሚፍ ርቀቱን 26 ደቂቃ ከ3 ሰከንድ በመግባት ነው በቀዳሚነት ማጠናቀቅ የቻለው፡፡
በውድድሩ ዮሚፍ የራሱን የ10 ኪሎ ሜትር እና የቦታውን ምርጥ ሰዓት ማስመዝገቡን የአዘጋጅ ኮሚቴው መረጃ ያመላክታል፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በስፔን ካስትሎ በተካሄደው የ10 ኪሎ ሜትር የወንዶች ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ አሸንፏል፡፡
አትሌት ዮሚፍ ርቀቱን 26 ደቂቃ ከ3 ሰከንድ በመግባት ነው በቀዳሚነት ማጠናቀቅ የቻለው፡፡
በውድድሩ ዮሚፍ የራሱን የ10 ኪሎ ሜትር እና የቦታውን ምርጥ ሰዓት ማስመዝገቡን የአዘጋጅ ኮሚቴው መረጃ ያመላክታል፡፡