Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የሕዝብ ኮንፈረንስ በተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ በተለያዩ ከተሞች የሕዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል።

ሀገር አቀፍ የሕዝብ ኮንፈረንስ ከዛሬ ጀምሮ በ25 የኢትዮጵያ ዋና ዋና ከተሞች እንደሚካሄድ የብልጽግና ፓርቲ መረጃ ያመላክታል

Exit mobile version