የሀገር ውስጥ ዜና

በነቀምቴ ከተማ የህዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

By Feven Bishaw

February 23, 2025

 

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ነቀምቴ ከተማ የህዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው፡፡

በኮንፈረንሱ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)፣ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ምክትል ከንቲባ ዣንጥራር ዓባይ እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች እየተሳተፉ እንደሚገኙ ከክልሉ ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡