Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የረመዳን ወር የ27ኛው ሌሊት የተርሃዊ ሶላት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ አንዋር መስጅድ የረመዷን ወር የ27ኛው ሌሊት የተርሃዊ ሰላት ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው፡፡

ጾሙ በተጀመረ በ27ኛው ሌሊት የሚደረገውን ይህ የተርሃዊ ሰላት ሥነ-ሥርዓት፤ ሕዝበ ሙስሊሙ በጉጉት የሚጠብቀው ነው።

በዚህ ሌሊት “ለይለቱል ቀድር” ሕዝበ ሙስሊሙ ሌሊቱን የሚያሳልፈው ለረጅም ሠዓታት ሶላት በመስገድ፣ በጸሎት ዝክር በማድረግና እንዲሁም የአላህን ይቅርታ እና ምኅረትን አብዝቶ በመለማመን ነው፡፡

በመራኦል ከድር

Exit mobile version