Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ኢ.ቢ.ኤስ ቴሌቪዥን በብርቱካን ተመስገን ዙሪያ ላስተላለፈው ዶክመንተሪ ይቅርታ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢ.ቢ.ኤስ ቴሌቪዥን በብርቱካን ተመስገን ዙሪያ ላስተላለፈው ዶክመንተሪ ይቅርታ ጠይቋል፡፡

የኢቢኤስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አማን ፍስሐፅዮን ጉዳዩን አስመልክተው መገለጫ ሰጥተዋል።

በመግለጫቸውም በድርጅቱ ውስጥ እና በውጭ የተቀናጀ ሃይል ከጋዜጠኝነት መርሕ ውጭ የሆነ ተግባር ተፈፅሟል ብለዋል።

Exit mobile version