Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የጋምቤላ ክልል የተለያዩ ሹመቶችን ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተለያዩ ሹመቶችን መስጠቱን አስታውቋል፡፡

በዚህም መሰረት፦

  1. አቶ ቻም ኡቦንግ – የክልሉ አካባቢና አየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ኃላፊ

2.አቶ ኮንግ ጆክ – የክልሉ ከተሞች ፕላን ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር

3.አቶ ሙሴ ጋጄት – የክልሉ መስኖና ቆላማ ቢሮ የመስኖ ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ

4.ወይዘሮ ታቢታ ኡሪያሚ – ከተማ መሠረተ ልማት ቢሮ የመሰረተ ልማት ዘርፍ ምክትል ኃላፊ

5.ኢንጂነር ጓነር ጆክ – ከተማ መሠረተ ልማት ቢሮ የከተማ ልማት ዘርፍ ምክትል ኃላፊ

6.አቶ ቦት ጋች – የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ

7.ዶክተር ሞክ ያንግዶንግ – የክልሉ እንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ምክትል ቢሮ ኃላፊ

8.ወይዘሮ ኛልዊት ፓል – የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ኤጀንሲ ምክትል ዳይሬክተር

9.አቶ ደሳለኝ ብሩ – የኢኖቬሽን ቴክ/ኮሚ/አይ ሲ ቲ ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር

10.አቶ ኒያል ቶት – ኦፔኖ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አስተዳደር ዘርፍ ምክትል ዲን

11.አቶ ኮንግ ጋች – የገጠር መንገዶች ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር

12.አቶ ኡኬሎ ኡማን – የክልሉ የዳያስፖራ ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ

13.አቶ ጋርዊች ጋች – የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ የኢነርጂ ዘርፍ ምክትል ኃላፊ

14.አቶ አቦር አሌክስ – የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሆነው መሾማቸው ተገልጿል፡፡

ሹመት የተሰጣቸው አመራሮች በትምህርት ዝግጅታቸው፣ በአመለካከት ህብረ ብሔራዊነት ወንድማማችነት/ እህትማማችነት፣ የስራ ልምድና አፈፃፀም፣ የመንግስት ወይም የፓርቲ ተልዕኮን ማስፈጸም የሚችሉና በህገ-መንግስት የበላይነት የሚያምኑ መሆናቸውን የርዕሰ መሥተዳድር ጽሕፈት ቤት መረጃ አመላክቷል፡፡

Exit mobile version