አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ከፀጥታ ተቋማት አመራሮች ጋር ተወያይተዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ከሀገር መከላከያ ሰራዊት እና ከክልሉ የፀጥታ ተቋማት አመራሮች ጋር ተወያይተዋል።
በውይይቱ በክልሉ ድንበር አካባቢዎች ሰላምና ፀጥታን ለማጠናከር የሚያስችሉ እቅዶች መቀመጡን የክልሉ መገናኛ ብዙሃን ኤጀንሲ ዘገባ አመላክቷል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ከፀጥታ ተቋማት አመራሮች ጋር ተወያይተዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ከሀገር መከላከያ ሰራዊት እና ከክልሉ የፀጥታ ተቋማት አመራሮች ጋር ተወያይተዋል።
በውይይቱ በክልሉ ድንበር አካባቢዎች ሰላምና ፀጥታን ለማጠናከር የሚያስችሉ እቅዶች መቀመጡን የክልሉ መገናኛ ብዙሃን ኤጀንሲ ዘገባ አመላክቷል።