PRAGUE, CZECH REPUBLIC - JUNE 07: David Moyes, Manager of West Ham United, celebrates with their winners medal after the team's victory during the UEFA Europa Conference League 2022/23 final match between ACF Fiorentina and West Ham United FC at Eden Arena on June 07, 2023 in Prague, Czech Republic. (Photo by Richard Heathcote/Getty Images)

ስፓርት

አርሰናል በፒኤስጂ ተሸነፈ

By Melaku Gedif

April 30, 2025

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ግማሽ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ፒኤስጂ ከሜዳው ውጪ ተጉዞ አርሰናልን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።

የፒኤስጂን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ፈረንሳዊው የፊት መስመር ተጫዋች ኦስማን ዴምቤሌ ከመረብ አሳርፏል።

የሁለቱ ቡድኖች የመልስ ጨዋታ በቀጣይ ሳምንት ረቡዕ ምሽት በፓርክ ደ ፕሪንስ ስታዲየም ይደረጋል።

የመድፈኞቹ የቀድሞ አሰልጣኝ አርሰን ቬንገር ኤሚሬትስ ስታዲየም ተገኝተው ጨዋታውን ተከታትለዋል