ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ከስዊድን የሰላም፣ ደህንነትና ልማት ተቋም ጋር በትብብር ለመስራት ተስማማ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ከስዊድን የሰላም፣ ደህንነትና ልማት ተቋም ከሆነው ኤፍ ቢ ኤ ጋር የቀድሞ ታጣቂዎች መልሶ ማቋቋም ፕሮግራም አተገባበር ዙሪያ አብሮ መስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡
የብሔራዊ ተሃድሶ…