ኢትዮጵያና አልጄሪያ በንግድና ኢነርጂ ዘርፍ የቴክኒክና የስልጠና ልውውጦችን ለማድረግ ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ከአልጄሪያ የኢነርጂ፣ ማዕድንና ታዳሽ ኃይል ሚኒስትር መሐመድ አርካብ ጋር ተወያይተዋል።
ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ በሁለቱ ሀገራት የንግድና…