Fana: At a Speed of Life!

በብራዚል አነስተኛ አውሮፕላን አውቶብስ ላይ ተከስክሳ የ2 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብራዚል ሳዖ ፖሎ ከተማ አነስተኛ አውሮፕላን በህዝብ ማመላላሻ ተሽከርካሪ ላይ ተከስክሳ የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ በትራፊክ በምትጨናነቀው የብራዚሏ ግዙፏ ከተማ ሳዖ ፖሎ አውሮፕላኗ በህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ላይ ተከስክሳ በእሳት…

በድሮን ታክቲካል አጠቃቀም የሰለጠኑ የፖሊስ እና የሪፐብሊካን ጋርድ አባላት ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፌደራል ፖሊስ በድሮን ታክቲካል አጠቃቀም ያሰለጠናቸውን የፖሊስ እና የሪፐብሊካን ጋርድ የድሮን ባለሙያዎች አስመርቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በዚህ ወቅት÷ ስልጠናው የፖሊስ መኮንኖች ሙያዊ ኃላፊነታቸውን…

የመደመር መንገድ ወደ ብልጽግና ግብ ለመድረስ እጅግ የተሻለው መንገድ ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንገድ ወደ ብልጽግና ግብ ለመድረስ እጅግ የተሻለው መንገድ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክ ÷"የኢትዮጵያ የትናንት እና የዛሬ ጸጋዎች…

የጸረ ተዋህሲያን ህክምናን ማሳደግ እንደሚገባ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 10ኛዉ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ፎረም በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ፎረሙ "የማይበገር የህብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር ለብሔራዊ ጤና ደህንነት" በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በፎረሙ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ አየለ…

በኦሮሚያ ክልል 327 ሚሊየን ኩንታል ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2016/17 ምርት ዘመን እስካሁን 327 ሚሊየን ኩንታል ምርት መሰብሰቡን የኦሮሚያ ክልል ኮሚኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ም/ሃላፊ እሸቱ ሲርኔሳ በሰጡት መግለጫ÷በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 6 ወራት በተለያዩ ዘርፎች ላይ በተከናወነ…

ከተሰበሰበ ግብር 70 በመቶውን ህዝብን ለሚጠቅሙ ተግባራት አውለናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከህዝብ ከተሰበሰበው ግብር 70 በመቶው ህዝብን ለሚጠቅሙ ተግባራትና ለዘላቂ ልማት በማዋላችን የፈጣን ለዉጦቻችንን ቀጣይነት አስጠብቀናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 በጀት ዓመት…

የሥራ ዕድል የሚፈጥሩ ቴክኖሎጂዎች ላይ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት በቴክኖሎጂ ልማት ዘርፍ ለወጣቶች የሥራ ዕድል ሊፈጥሩ የሚያስችሉ የተለያዩ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን እየሰራ እንደሚገኝ አስታወቀ። በኢንስቲትዩቱ የተሰሩ አምስት የፕላዝማ እና ራውተር ሲ ኤን ሲ…

ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የዜጎችን መብትና የሀገርን ጥቅም እንደሚያስጠብቅ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋይዳ የዜጎችን መብት የሚያስጠብቅ፣ የሀገርን ኢኮኖሚያዊ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ጥቅም የሚያስከብር መሆኑን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ም/አስተባባሪ ራሄል ይትባረክ ገለጹ። አስተባባሪዋ "ፋይዳ ለኢትዮጵያ" በሚል እየተካሄደ በሚገኘው የውይይት መድረክ…

ከተረጂነት ወደ አምራችነት ለመሸጋገር የተጀመሩ ጥረቶች አበረታች ናቸው-ከንቲባ ከድር ጁሃር

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከተረጂነት ወደ አምራችነት ለመሸጋገር የተጀመሩ ጥረቶች አበረታች መሆናቸውን የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሃር ገለጹ፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በ3ኛ የስራ ዘመን 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባዔ የከተማ…

የልማት አጋር ሀገራትና ድርጅቶችኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ኢኮኖሚ ለመገንባት የምታደርገውን ጥረት እንደሚደግፉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባት በምታደርገው ጥረት ድጋፋቸው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የልማት አጋር ሀገራትና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ገለጹ። በኮፕ-29 ጉባኤ ቃል በተገቡ ሥራዎች ትግበራ፣ ለአየር…