Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔን በተሳካ ሁኔታ ለማስተናገድ ሁለንተናዊ ዝግጅት ተደርጓል- አገልግሎቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔን በተሳካ ሁኔታ ለማስተናገድ ሁለንተናዊ ዝግጅት መደረጉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ የተደረገውን ዝግጅት አስመልክቶ ያወጣው ወቅታዊ መግለጫ ሙሉ ቃል…

በጋምቤላ ከተማ የኮሪደር ልማት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ በጋምቤላ ከተማ 14 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የአራት መንገዶች የኮሪደር ልማት ሥራ አስጀምረዋል። መንገዶቹ ከአቦቦ ኬላ እስከ ባሮ ድልድይ፣ ከባሮ ድልድይ እስከ ዶንቦስኮ፣ ከአደባባይ እስከ ዲፖ እና…

ኢትዮጵያ ለ644 ደቡብ ሱዳናዊያን ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጠች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በ2024/25 የትምህርት ዘመን ለ644 ደቡብ ሱዳናዊያን ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጠች፡፡ ነጻ የትምህርት ዕድሉ ለ577 የመጀመሪያ ዲግሪና ለ67 ድሕረ-ምረቃ ፕሮግራም መሰጠቱን በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል…

በጥሎ ማለፉ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ ከሪያል ማድሪድ የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የመጀመሪያ ዙር የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ሲደርጉ ማንቼስተር ሲቲ ከሪያል ማድሪድ የሚያደርጉት ፍልሚያ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ በጥሎ ማለፉ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ቀደም ብሎ ምሽት 2 ሰዓት ከ45 ላይ…

የደቡብ አፍሪካ፣ ኬፕ ቨርዴ እና ሞሪታኒያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እና የ46ኛው የሥራ አስፈፃሚዎች ም/ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ለመካፈል የደቡብ አፍሪካ፣ ኬፕ ቨርዴ እና ሞሪታኒያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ሚኒስትሮቹ ቦሌ ዓለም…

ወላይታ ድቻ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያደረጉት ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምሽት 12፡00 ላይ ወላይታ ድቻ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያደረጉት ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ ውጤት ተጠናቀቀ። ለወላይታ ድቻ ፀጋዬ ብርሃኑ 45ኛ ደቂቃ ላይ ሲያስቆጥር ለንግድ ባንክ ደግሞ ኪቲካ ጅማ በ14 ደቂቃ ላይ ግብ…

ኢትዮጵያ  በዲፕሎማሲው መስክ ስኬታማ ተግባራትን አከናውናለች – አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከለውጡ በኋላ በዲፕሎማሲው መስክ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስከበር የሚያስችሉ አመርቂ ተግባራትን ማከናወኗን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ፡፡ ብልፅግና ፓርቲ ባካሄደው ሁለተኛው መደበኛ ጉባኤ…

7ሺህ 831 ሊትር ህገ-ወጥ ቤንዚን ተያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በህገ-ወጥ መንገድ በጭነት አይሱዙ ተሽከርካሪ ሲዘዋወር የነበረ 7ሺህ 831 ሊትር ህገ-ወጥ ቤንዚን ተይዟል። ህገ ወጥ ቤንዚኑ በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ  ከአንፎ አደባባይ ወደ ጦርሀይሎች በሚወስደው መንገድ በአይሱዙ…

ጨፌ ኦሮሚያ የተለያዩ ሹመቶችን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 8ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ የሚገኘው ጨፌ ኦሮሚያ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የቀረቡ የተለያዩ ሹመቶችን አጽድቋል። በዚህ መሠረትም፦ 1.አቶ ከፋያለው ተፈራ... በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የጨፌ…

በኦሮሚያ ክልል ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ ለሆኑ ዜጎች የስራ ዕድል ተፈጠረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል  ባለፉት ስድስት ወራት  ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ ለሆኑ ዜጎች የስራ ዕድል መፈጠሩን  የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። ጨፌ ኦሮሚያ 4ኛ ዓመት 6ኛ የስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ጉባኤ በአዳማ…