ቢዝነስ ከ300 በላይ ኩባንያዎች የተሳተፉበት የኢትዮ-ቻይና ቢዝነስ ፎረም በቤጂንግ ተካሄደ Feven Bishaw Feb 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከኢትዮ-ቻይና የወዳጅነትና ትብብር ኮሚቴ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የቢዝነስ ፎረም በዛሬው ዕለት በቤጂንግ ተካሂዷል። በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው፤ የሁለቱን ሀገራት ሁሉን አቀፍ ግንኙነት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያና ቻይናን ትብብር የሚያጠናክር ኮንፍረንስ እየተካሄደ ነው Feven Bishaw Feb 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል ያለውን የኢኮኖሚና ንግድ ትብብር ይበልጥ የሚያጠናክር ኮንፍረንስ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በኮንፍረንሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው ምሥራቅ፣ ኤስያ እና ፓስፊክ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል…
የሀገር ውስጥ ዜና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ግብርናን ለማጠናከር የ7 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት ይፋ ሆነ Feven Bishaw Feb 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ግብርናን ለማጠናከር የ7 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት ይፋ ተደርጓል። ፕሮጀክቱ ከጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (ጃይካ) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በዓለም የምግብና የእርሻ ድርጅት…
የሀገር ውስጥ ዜና ከዲፕሎማቲክ ማኀበረሰቡ ጋር በትብብር ለመሥራት መግባባት ላይ ተደርሷል- ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) Feven Bishaw Feb 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከዲፕሎማቲክ ማኅበረሰቡ ጋር ያለውን ትብብር በማጠናከር በጋራ ለመሥራት መግባባት ላይ መደረሱን የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገልፀዋል። በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ254 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ Feven Bishaw Feb 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከየካቲት 7 እስከ 13 ቀን 2017 ዓ.ም 254 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው የገቢ እና ወጪ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን ጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በተጨማሪም የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹን ሲያዘዋውሩ የተገኙ 17 ተጠርጣሪ…
ጤና ፆምና የጤና ጠቀሜታው Feven Bishaw Feb 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ የሚፆመው የዐቢይ ፆም የተጀመረ ሲሆን የእስልምና እምነት ተከታዮችም ከቀናት በኋላ የረመዳን ፆምን ይጀምራሉ፡፡ በሁለቱም እምነቱ ተከታዮች ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት ከሚሰጣቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና በሆሳዕና ከተማ የህዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው Feven Bishaw Feb 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ የህዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ መድረኩን የብልጽግና ፓርቲ አደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ ሚኒስትር አቶ ፍቃዱ ተሰማ እና በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል…
የሀገር ውስጥ ዜና 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል “ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል’’ በሚል መሪ ኃሳብ ይከበራል Feven Bishaw Feb 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 129ኛዉ የዓድዋ ድል በዓል "ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል’’ በሚል መሪ ኃሳብ እንደሚከበር የመከላከያ ሰራዊት አስታወቀ፡፡ አከባበሩን በሚመለከት የመከላከያ ስነ ልቦና ግንባታ ዋና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜ/ጀነራል እንዳልካቸው…
ስፓርት አትሌት ሰለሞን ባረጋ የሲቪያ ማራቶንን አሸነፈ Feven Bishaw Feb 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አትሌት ሰለሞን ባረጋ በስፔን ሲቪያ በተካሄደው የማራቶን ውድድር አሸንፏል፡፡ አትሌት ሰለሞን 2 ሰዓት ከ5 ደቂቃ ከ14 ሰከንድ በመግባት ነው የማራቶን ውድድሩን ያሸነፈው፡፡ አትሌት ሰለሞን ባረጋ የማራቶን…
የሀገር ውስጥ ዜና ለፓርቲው ውሳኔዎች ስኬታማነት የህዝቡ ድጋፍ ሊጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ Feven Bishaw Feb 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፓርቲው ውሳኔዎች የብልጽግናን ጉዞ የሚያሳኩ በመሆናቸው ህዝቡ ድጋፉን ሊያጠናክር እንደሚገባው ተገለፀ። በደብረ ብርሃን ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የህዝብ ኮንፈረንስ የተሳተፉት በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት…