Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድና የኢትሃድ አየር መንገድ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትሃድ አየር መንገድ የአየር ትራንስፖርት ትስስራቸውን ማጠናከር የሚያስችል ስምምነት ዛሬ በአዲስ አበባ ተፈራርመዋል። ስትራቴጂያዊ ስምምነቱን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው እና…

በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በዘርፉ ይስተዋሉ የነበሩ ችግሮችን ማስተካከል ተችሏል – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢኮኖሚው ዘርፍ ይስተዋሉ የነበሩ ችግሮችን ማስተካከል መቻሉን የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አዘጋጅነት በኢኮኖሚ ዘርፍ ከሕብረተሰቡ ለቀረቡ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ነገ ከምክር ቤት አባላት ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ይሰጣሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በነገው ዕለት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመገኘት ከምክር ቤት አባላት ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ይሰጣሉ። በፌዴራል መንግስት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የአፈፃፀም ሪፖርትን…

የጣና ዳር ንግሥቷ ባሕር ዳር በፍጹም የሰላም ድባብ ልማቷን እያፋጠነች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጣና ዳር ንግሥቷ፤ባለዘንባባዋ ሙሽራ ውቧ ከተማ ባሕር ዳር በፍጹም የሰላም ድባብ ልማቷን እያፋጠነች ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷የጣና ዳር…

ኢትዮጵያ የአፍሪካን የኢኮኖሚ ውህደት የሚያሳልጡ መሰረተ ልማቶችን እየዘረጋች ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካን የኢኮኖሚ ውህደት የሚያሳልጡ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ሥራዎች ላይ ትኩረት ሰጥታ እየሰራች እንደምትገኝ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን 57ኛው አህጉራዊ የፋይናንስና ምጣኔ ሃብት የሚኒስትሮች ጉባዔ…

በማይናማር በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 53 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ ትኩረት ሰጥቶ በመንቀሳቀስ በማይናማር በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 53 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረጉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። ኢትዮጵያኑ ከማይናማር እገታ ወጥተው ታይላንድ ወታደራዊ ካምፕ…

ለምግብነት መዋል የሌለበትን ጨው ሲያመርቱ የነበሩ በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል ሀዋሳ እና ለኩ ከተሞች ለምግብነት መዋል የሌለበትን ጥሬ ጨው በድብቅ ሲያመርቱ እጅ ከፍንጅ የተያዙ አካላት በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ፡፡ በህገወጥ ተግባር ላይ የተሰማሩት ሸጋ፣ ሺማና ልዩ አዮዳይዝድ ጨው በሚል ህገወጥ የንግድ…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ በሩሲያ-ዩክሬን የተኩስ አቁም ዙሪያ ከሩሲያ አቻቸው ጋር ይወያያሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሩሲያ-ዩክሬን የተኩስ አቁም ስምምነት ዙሪያ በነገው ዕለት ከሩሲያው አቻቸው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር እንደሚወያዩ አስታወቁ፡፡ በዚህ ሳምንት በርካታ ስራዎች መሰራታቸውን ጠቅሰው፤ ስለተኩስ አቁሙ ጥረት…

የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የፋይናንስ፣ የኢኮኖሚ ልማትና የፕላን ሚኒስትሮች ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን 57ኛው አህጉራዊ የፋይናንስ፣ የኢኮኖሚ ልማትና የፕላን ሚኒስትሮች ጉባዔ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በጉባዔው ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ…

ዘገባዎች የኢትዮጵያን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲና ፍላጎት በመረዳት ሊሰሩ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች የዓለምን ተለዋዋጭ ነባራዊ ሁኔታ በመገንዘብ የኢትዮጵያን ጥቅም በሚያስከብሩ ሥራዎች ላይ ይበልጥ አተኩረው እንዲሰሩ ተጠየቀ። ተለዋዋጭ የዓለም ነባራዊ ሁኔታ እና የጂኦ-ፖለቲካል አሰላለፍ በሚዲያ ሥራዎች የሚኖረው…