Fana: At a Speed of Life!

በጅግጅጋ ከተማ የህዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅግጅጋ ከተማ የህዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። በኮንፈረንሱ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን፣ በብልጽግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ ጽ/ ቤት ሃላፊ መሃመድ ሻሌ (ኢ/ር)፣ በብልጽግና ፓርቲ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል…

በደሴ ከተማ የሕዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደሴ ከተማ ''ከቃል እስከ ባህል'' በሚል መሪ ሃሳብ የሕዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር)፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማእረግ የኦሮሚያ ክልል የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ሳዳት ነሻ…

በድሬዳዋ የሕዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ከተማ የህዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳደር ማስረሻ በላቸው፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች…

በሸገር ከተማ የሕዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሸገር ከተማ "ከቃል እስከ ባህል" በሚል መሪ ሃሳብ የሕዝብ ኮንፈረንስ መካሄድ ጀምሯል። በኮንፈረንሱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣ የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር)፣ የኦሮሚያ ክልል ንግድ ቢሮ ሃላፊ…

በጎንደር ከተማ የሕዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር ከተማ የህዝብ ኮንፈረንስ መካሄድ ጀምሯል። በኮንፈረንሱ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)፣ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) እና የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል…

በጅማ ከተማ የህዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ከተማ የህዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው፡፡ በኮንፈረንሱ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፣ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ አቶ ነመራ ቡሊና ሌሎች አመራሮች ተገኝተዋል፡፡…

በሀዋሳ ህዝባዊ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀዋሳ ከተማ ህዝባዊ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። በኮንፈረንሱ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)፣ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ እና የሲዳማ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ በመድረኩ በብልጽግና…

በወላይታ ሶዶ የሕዝብ ኮንፈረንስ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወላይታ ሶዶ ከተማ የሕዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድርና የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ኦርዲን በድሪ፣ የአማራ ክልል ም/ርዕሰ መሥተዳደርና የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል…

በባህርዳር ከተማ ህዝባዊ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በባህር ዳር ከተማ "ከቃል እስከ ባህል" በሚል መሪ ሃሳብ ህዝባዊ ኮንፈረንስ መካሄድ ጀምሯል። ውይይቱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ የብልጽግና ፓርቲ የህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ…

በአርባ ምንጭ ከተማ ሕዝባዊ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ኮንፈረንስ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በኮንፈረንሱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ እና የምክር ቤት አባላት ተገኝተዋል፡፡ ሀገር አቀፍ የሕዝብ…