የመከላከያ ህብረት ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ሰራዊታችን በፈፀማቸው ውጊያዎች የማይተካ ሚና ተጫውቷል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ህብረት ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ሰራዊታችን በፈፀማቸው ውጊያዎች የማይተካ ሚና ተጫውቷል ሲሉ የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ።
ኢትዮጵያን ለማዳን በተካሄደው የህልውና…