ባለፉት 6 ወራት በኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ውጪ ከተላኩ ምርቶች ከ104 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት በኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ውጪ ከተላኩ ምርቶች ከ104 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡
የኮርፖሬሽኑ የማርኬቲንግ እና ኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ ሄኖክ አስራት የተቋሙን…