Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የለውጡን 7ኛ ዓመት አስመልክቶ ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የመጋቢት ፍሬዎችና የቀጣይ የኢትዮጵያ ተስፋዎች ዙሪያ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ “ትናንት ዛሬና ነገን ለኢትዮጵያ ልዕልና” በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ የሚገኘው መድረኩ፤ ሀገራዊ ለውጡ…

ኢትዮጵያና የዓለም ባንክ የ96 ነጥብ 367 ሚሊየን ዶላር የድጋፍና ብድር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የትምህርት ዘርፉን ለማሻሻል የሚውል የ96 ነጥብ 367 ሚሊየን ዶላር ወይም የ12 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የድጋፍ እና ብድር ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ እና በዓለም ባንክ…

ምክር ቤቱ ነገ የፌደራል መንግሥት በክልሎች ጣልቃ የሚገባበትን ሥርዓት ለመደንገግ የወጣ ማሻሻያ አዋጅን   እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ መጋቢት 23 ቀን 2017 ዓ.ም 22ኛ መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል፡፡ ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው የፌደራል መንግስት በክልሎች ጣልቃ የሚገባበትን ሥርዓት ለመደንገግ የወጣ ማሻሻያ አዋጅ ላይ ተወያይቶ…

24 የተሽከርካሪ ዓመታዊ ቴክኒክ ምርመራ ተቋማት ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 24 የተሽከርካሪ ዓመታዊ ቴክኒክ ምርመራ ተቋማት ላይ ርምጃ መውሰዱን የአዲስ አበባ አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ የተሽከርካሪ ዓመታዊ የቴክኒክ ምርመራ ተቋማትን በመገምገም ነው የጎላ ክፍተት የተገኘባቸው 24 ተቋማት…

ቶዮ ሶላር ኩባንያ በኢትዮጵያ ያለውን ኢንቨስትመንት ወደ 110 ሚሊየን ዶላር ማድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ የሚገኘው ቶዮ ሶላር ኩባንያ በኢትዮጵያ ያለውን አጠቃላይ ኢንቨስትመንት ወደ 110 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ማድረሱ ተገልጿል። ኩባንያው በልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ በ60 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር የተገነባውን…

የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አድማ መከላከል አባላት የጎንደር አብያተ መንግሥታትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የ33ኛ ዙር የአድማ መከላከል ፖሊስ አባላት የጎንደር አብያተ መንግሥታትን እና የከተማዋን የኮሪደር ልማት ሥራዎች ጎብኝተዋል። ጎብኚዎቹ በጎንደር ከተማ እና  በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የተመደቡ የ3ኛ ሻለቃ የአድማ…

የወንድማማችነት እሴትን በማጠናከር ለሀገር ሰላምና እድገት በጋራ መስራት ይገባል -የዒድ አልፈጥር በዓል ተሳታፊዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአብሮነትና የወንድማማችነት እሴትን በማጠናከር ለሀገር ሰላምና እድገት በጋራ መስራት እንደሚገባ የአዲስ አበባ የዒድ አል ፈጥር በዓል ተሳታፊዎች ገለጹ። 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል የሶላት ሥነ-ሥርዓት በርካታ የእምነቱ ተከታዮች…

አረንጓዴ አሻራ ለዘላቂ የልማት ግቦች መሳካት ትልቅ አቅም መፍጠሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ለዘላቂ የልማት ግቦች መሳካትና ለአካባቢ ጥበቃ ትልቅ አቅም እየፈጠረ እንደሚገኝ የአረንጓዴ አሻራ ብሔራዊ የቴክኒክ ኮሚቴ አስተባባሪ አደፍርስ ወርቁ (ዶ/ር) ገለጹ። አደፍርስ ወርቁ (ዶ/ር) እንዳሉት÷የአረንጓዴ…

የኢትዮጵያን ከፍታ እውን ለማድረግ በትኩረትና በትብብር መስራት ይገባል- ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የታለመው የኢትዮጵያ ከፍታ እና ብልጽግና እውን እንዲሆን በትኩረት እና በትብብር መስራት ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባ አዳነች 1 ሺህ 446ኛውን የዒድ አል ፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ በከተማዋ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ለዒድ አል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ለ1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ በመልዕክቱም ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በሠላም አደረሳችሁ ሲል…