Fana: At a Speed of Life!

የሐረሪ ክልል ለከሚሴ ሆስፒታል የ6 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል ለአማራ ክልል ኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን ከሚሴ አጠቃላይ ሆስፒታል ግምታቸው ከ6 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር በላይ የሆኑ የተለያዩ የህክምና ግብዓቶችና መሣሪያዎችን ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና የሐረሪ ክልል…

የአዋሽ ተፋሰስን ደህንነት በማስጠበቅ የአረንጓዴ ልማትን መደገፍ የሚያስችል ስምምነት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአዋሽ ተፋሰስን ደህንነት በማስጠበቅ የአረንጓዴ ልማትን መደገፍ የሚያስችል ስምምነት ከኔዘርላድስ የውሃ ባለስልጣን ጋር አድርጓል፡፡ በአዋሽ ተፋሰስ ላይ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኦሮሚያ፣ ከአማራና አፋር ክልሎች ጋር…

83 መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰተኞች ከጅቡቲ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 83 መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰተኞች ከጅቡቲ ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ ገለጹ፡፡ በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከዓለም አቀፉ የስደተኞች ተቋም ጋር በመተባበር ፍልሰተኞቹ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረጋቸውን…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል በዌስትሃም ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ26ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሜዳው ዌስትሃም ዩናይትድን ያስተናገደው አርሰናል 1 ለ ዐ ተሸንፏል። የዌስትሃምን የማሸነፊያ ጎል ጃሮድ ቦውን በ45ኛ ደቂቃ ሲያስቆጥር፥ ከአርሰናል በኩል ወጣቱ ተከላካይ ሊውስ ስኬሊ በሁለተኛው አጋማሽ…

የኢትዮጵያ የባህል ቡድን በ38ኛው ሱራጅኩንድ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫል ተሳተፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በህንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የባህል ቡድን በ38ኛው ሱራጅኩንድ ዓለም አቀፍ የሜላ 2025 የዕደ ጥበብ ፌስቲቫል ላይ ተሳተፈ። የባህል ቡድኑ የኢትዮጵያን የባህል ብዝሃነት እና ልዩ ልዩ ቅርሶች ለዕይታ ማቅረቡ ተገልጿል። ቡድኑ የሀገሪቱን ልዩ…

ማንቼስተር ዩናይትድ እና ኤቨርተን አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ26ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ መርሃ ግብር ኤቨርተን እና ማንቼስተር ዩናይትድ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያዩ። ዛሬ 9፡30 ላይ በተካሄደ ጨዋታ የኤቨርተንን ግቦች ቤቶ በ19ኛው እንዲሁም ዱኮሬ በ33ኛው ደቂቃ ሲያስቆጥሩ…

ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች በባሕርዳር ከተማ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች በባሕር ዳር ከተማ እየተሠሩ ያሉ የልማት ሥራዎች ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፣ የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ፣ የብሔራዊ ባንክ ገዢ…

የቡድን 20 አባል ሀገራት ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡድን 20 አባል ሀገራት ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ከተማ ዓለም በገጠሟት ዘርፈ ብዙ ተግዳሮቶች ዙሪያ ለሁለት ቀናት የመከረው…

በረሃማ አካባቢዎችን ለማልማት የጥናትና ምርምር ስራዎች መንገድ አመላካች ናቸው ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በረሃማና ከፊል በረሃማ አካባቢዎችን ለማልማትና ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ በዘርፉ የሚደረጉ የጥናትና ምርምር ስራዎች መንገድ አመላካች መሆናቸው ተመላከተ፡፡ የሰመራ ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛውን ዓለም አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ '' ተግባራዊ…

ኢትዮጵያ ከቡና የምታገኘውን ገቢ ለማሳደግ የሪፎርም ስራዎችን በመተግበር ውጤት እያመጣች ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀዳሚ የቡና አምራች ሀገር እንደመሆኗ ከዘርፉ የምታገኘውን ገቢ ለማሳደግ ሰፊ የሪፎርም ስራዎችን በመተግበር ውጤት እያመጣች ትገኛለችም ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ…