Fana: At a Speed of Life!

ለሸኔ የሽብር ቡድን ሊተላለፉ የነበሩ የመገናኛ ሬዲዮኖች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰሜን ሸዋ ለሚንቀሳቀሰው የሸኔ ሽብር ቡድን ሊተላለፉ የነበሩ የመገናኛ ሬዲዮኖች መያዛቸውን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ÷የመገናኛ ሬዲዮኖቹ የደቡብ ቀጣና በሚል ከሚጠራው የሸኔ የሽብር ቡድን ክንፍ የተላኩ…

አቶ አደም ፋራህ በአክ ፓርቲ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አንካራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በአክ ፓርቲ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ቱርክ አንካራ ገብተዋል። በስፍራው ሲደርሱም የአክ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች እና በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር አደም መሀመድን ጨምሮ ሌሎች የኤምባሲው የስራ…

የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር በኦንላይን የጉዞ ትኬት መቁረጥ የሚያስችል አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ለመንገደኞች የጉዞ ትኬት በኦንላይን መቁረጥ የሚያስችል አገልግሎት መጀመሩን አስታውቋል፡፡ የኢትዮ- ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር ዋና ስራ አስፈጻሚ ታከለ ኡማ (ኢ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ከፈረንጆቹ የካቲት…

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኤክስፖ 2017 ዓ.ም የማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኤክስፖ 2017 ዓ.ም የማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ መርሐ ግብሩ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል፣ ሚኒስትሮች፣ የክልል የኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊዎች፣ የአምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶች፣ የዘርፉ ባለድርሻ…

ኢትዮጵያ 2ኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ስርዓት ጉባዔ ለማስተናገድ ዝግጅት እያደረገች መሆኑን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመጪው ሐምሌ ወር በአዲስ አበባ የሚካሄደውን 2ኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ስርዓት ጉባዔ ለማስተናገድ በተጀመሩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ ላይ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ…

”ንብረታችሁ ሊወረስ ነው” በማለት አስፈራርተው ገንዘብ ሲቀበሉ የተያዙ ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ንብረታችሁ ሊወረስ ነው በማለት ባለሃብቱን አስፈራርተው በቼክ ገንዘብ ሲቀበሉ በፀጥታ አካላት ተይዘዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀርበዋል። በብሔራዊ መረጃ ደህንነትና በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ስር የዋሉት ተጠርጣሪዎቹ አዲሱ የንብረት ውርስ…

ፌደራል ፖሊስ በፎረንሲክ ምርመራ ከ358 ሰነዶች ውስጥ 73 በመቶዎቹ ሀሰተኛ መሆናቸውን አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የ358 ሰነዶችን ትክክለኛነት ለማረጋገጥ ባካሄደው የፎረንሲክ ምርመራ 73 በመቶዎቹ ሀሰተኛ መሆናቸውን አረጋግጧል፡፡ ተቋሙ ባለፉት 6 ወራት 191 የወንጀል ጉዳዮች እና 167 ከፍታብሔር ጋር የተያያዙ የምርመራ…

ኢትዮጵያና ሩሲያ በጤና ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የጤና ሥርዓትን መደገፍና የደጃዝማች ባልቻ ሆስፒታልን አሰራር ማዘመን የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል ። የመግባቢያ ስምምነቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ እና የሩሲያ ጤና ሚኒስትር ሚክሄል ሙራሽኮ…

አርጀንቲና ከኢትዮጵያ ጋር በትምህርት ዘርፍ የመሥራት ፍላጎት እንዳላት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አርጀንቲና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር በማሳደግ በትምህርት ዘርፍ በጋራ የመሥራት ፍላጎት እንዳላት አስታውቃለች፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በኢትዮጵያ የአርጀንቲና አምባሳደር ኢግናሲዮ ሮካታግሊታ ጋር በትምህርት ዘርፉ…

ሩሲያ በኢትዮጵያ የሩሲያ ቋንቋ ት/ቤቶችን ለመክፈት ማቀዷን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ በኢትዮጵያ የሩሲያ ቋንቋ ትምህርት ቤቶችን ለመክፈት እቅድ እንዳላት የሀገሪቱ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ሊቀመንበር ሚስዝ ቫለቲና ማትቬንኮ ገለጹ፡፡ ሊቀመንበሯ ይህንን ያሉት ከፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ጋር በተለያዩ ጉዳዮች…