Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያና ሩሲያ የረጅም ጊዜ ወዳጅነት በምጣኔ ሃብታዊ ትብብር ተጠናክሮ ይቀጥላል- አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ሩሲያ የረጅም ጊዜ ወዳጅነት በምጣኔ ሃብታዊ ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ ገለጹ፡፡ አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ በሩሲያ ፌዴራል ጉባኤ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ሊቀመንበር በቫለቲና ማትቬንኮ…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ የመከላከያ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የተመራ የመከላከያ ልዑካን ቡድን በዓለም አቀፍ የመከላከያ አውደ ርዕይ እና ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡ አውደ ርዕዩ እና ኮንፈረንሱ እስከ ፈረንጆቹ የካቲት 21 ቀን 2025…

የካቲት 12 ዘመን ተሻጋሪ ፅናታችንን የምናስብበት ነው- ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የካቲት 12 ለሀገራችን ያለንን ፍቅር እና ዘመን ተሻጋሪ የሆነ ፅናታችንን የምናሳይት ነው ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የካቲት 12 የመስዋዕታችንን ፋይዳ የምናስብበት…

እንግሊዝ 12 አምቡላንሶችን ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አስረከበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር በሀገሪቱ መንግሥት የተራድኦ ድርጅት የተገዙ 12 አምቡላንሶችን ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አስረክበዋል። አምቡላንሶቹን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ፕሬዚዳንት አበራ ቶላ ከእንግሊዝ…

የከተሞችን ልማት ለማፋጠን በትኩረትና በቅንጅት መስራት ይገባል- ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልዑክ በወላይታ ሶዶ ከተማ የድጋፍና ክትትል ሥራ እያከናወነ ይገኛል፡፡ ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ ከክትትል ሥራው ጋር በተያያዘ ከወላይታ ዞንና ሶዶ ከተማ አመራሮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ…

አሥተዳደሩ ከ111 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሥድስት ወራት ከ111 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ የአሥተዳደሩ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ ላይ የግማሽ ዓመቱን አፈጻጸም ሪፖርት እያቀረቡ ያሉት ከንቲባ አዳነች አቤቤ÷…

የ1 ነጥብ 8 ሚሊየን ተገልጋይ ፋይሎች በአዲስ መልክ ተደራጅተው አገልግሎት እየተሰጠ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመረጃ አያያዝ በቴክኖሎጂ የተደገፈ እንዲሆንና የሚፈለጉ መረጃዎች በቀላሉ እንዲገኙ ለማድረግ የ1 ነጥብ 8 ሚሊየን ተገልጋይ ፋይሎች በቴክኖሎጂ በመታገዝ በአዲስ መልክ ተደራጅተው አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ…

የቬትናም ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቬትናም ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት እንዲሳተፉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ እና የሶሻሊስት ሪፐብሊክ ቬትናም የጋራ የፖለቲካ ምክክር በአዲስ አበባ ተካሂዷል።…

የዲጂታል ሰርተፊኬት ይፋዊ ቁልፍ የማመንጨት ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቅርቡ አገልግሎት ለሚጀምረው የኤሌክትሮኒክ ፓስፖርት የሚያገለግል የዲጂታል ሰርተፊኬት ይፋዊ ቁልፍ የማመንጨት ሥነ-ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ ሥነ-ሥርዓቱን የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር እና የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በቅንጅት…

የኢትዮጵያ የማንሠራራት ጉዞ የሚሳካው በተቋሞቻችን ጥንካሬ ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የማንሠራራት ጉዞ የሚሳካው በተቋሞቻችን ጥንካሬ ነው¬ ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጠሪ የሆኑ አስፈጻሚ…