የኮሪደር ልማት ስራን በምሽት ጭምር በማከናወን ተጨባጭ ለውጦች እየተመዘገቡ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማት ስራዎችን በምሽት ጭምር በማከናወን ተጨባጭ ለውጦች እየተመዘገቡ መሆኑን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ።
ርዕሰ መስተዳድሩ በሐረር ከተማ የኮሪደር ልማት የምሽት ስራ እንቅስቃሴዎችን ተመልክተዋል።
የኮሪደር…