Fana: At a Speed of Life!

የጸረ ተህዋስያን መድሃኒቶችን የተለማመዱ ተህዋስያን እውነታዎች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸረ-ተህዋሲያን መድሃኒቶች ተህዋስያን መላመድ የበሽታ አምጪ ጀርሞችን ለማስወገድ ጥቅም ላይ የሚውሉ መድሃኒቶች አቅምን ሲፈታተን የሚከሰት ነው፡፡ ዓለም አቀፍ የጸረ-ተህዋስያን መድሃኒቶች በተህዋስያን መለመድ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሣምንት ተጀምሯል፡፡…

የሳንባ ምች በምን ምክንያት ይከሰታል?

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳንባ ምች(ኒሞኒያ) አብዛኛውን ጊዜ በኢንፌክሽን ምክንያት የሚመጣ የሳንባ መቆጣት ነው። የበሽታው ምክንያት ከቀላል እስከ ከባድ የሚደርስ የሳንባ ኢንፌክሽን ሲሆን÷ ኢንፌክሽኖች በሳንባዎች ውስጥ የሚገኙትን የአየር ከረጢቶች በፈሳሽ ወይም በመግል…

በደቡብ ወሎ ዞን ከ32 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባ ጤና ጣቢያ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ኩታበር ወረዳ ከ32 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባ የመለስተኛ ቀዶ ጥገና አገልግሎት መስጠት የሚችል ጤና ጣቢያ ተመርቋል። በዚሁ ወቅት የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶክተር አብዱልከሪም መንግስቱ÷በክልሉ የእናቶችና…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የወባ ሥርጭት ሊጨምር ስለሚችል ጥንቃቄ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እስከ ታኅሣስ ወር 2017 ዓ.ም ድረስ የወባ በሽታ ሥርጭት ሊጨምር ስለሚችል ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ጥሪ አቀረበ፡፡ የወባ በሽታን ሥርጭትን አስመልክቶ ከመገናኛ ብዙኃን ኃላፊዎችና በክልሉ በየደረጃ ከሚገኙ…

26ኛው የጤና ዘርፍ ዓመታዊ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 26ኛው የጤናው ዘርፍ ዓመታዊ ጉባኤ በአርባ ምንጭ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። ጉባኤው "የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ እምርታ ለተፋጠነ የዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት" በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። በጉባኤው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር…

በትግራይ ክልል የወባ በሽታ የከፋ ጉዳት እንዳያደርስ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የወባ በሽታ በሰው ሕይወት ላይ የከፋ ጉዳት እንዳያደርስ በየደረጃው ከሚገኙ አካላት ጋር በትብብር እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ጊዜያዊ አሥተዳደር ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ የሕብረተሰቡን ጤና በዘላቂነት ለማስጠበቅ የሚያስችሉ…

በአማራ ክልል በ80 ወረዳዎች የወባ በሽታ ሥርጭት ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ80 ወረዳዎች የወባ በሽታ ሥርጭት መከሰቱን የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ በተለይም በጎጃም፣ ጎንደር፣ ዋግኸምራ፣ ሰሜን ወሎ እና አካባቢዎቻቸው የሚገኙ ከ80 በላይ ወረዳዎች ውስጥ የወባ በሽታ ሥርጭት መስፋፋቱን…

የወባ በሽታ ምልክቶች፣ መከላከያ መንገዶችና ህክምናው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ወባ በፕላዝሞዲየም ጥገኛ ተውሳኮች የሚመጣ አጣዳፊ የትኩሳት በሽታ ነው። የበሽታው ምልክቶች ከባድ ትኩሳት፣ ላብ፣ የሚያንዘፈዝፍ ብርድ ብርድ የሚል ስሜት፣ ራስ ምታት፣ የጡንቻ መጓጎል፣ ድካም፣ ማቅለሽለሽ፣ ማስመለስ፣ ተቅማጥና ትኩሳት፣ ብዙውን…

የጤና አገልግሎት ጥራትን ለማረጋገጥ በተቋማቱ ዲጂታል አሰራርን እውን ለማድረግ ትኩረት ተሰጥቷል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና አገልግሎት ጥራትን ለማረጋገጥ በተቋማቱ ዲጂታል አሰራርን በሁሉም ደረጃ እውን ለማድረግ ትኩረት መሰጠቱን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ። በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የጤና ኢኖቬሽንና ጥራት የአፈፃፀም ግምገማና የ2017 ዓ.ም…

የወባ ስርጭትን ለመከላከል የተቀናጀ ስራ ሊሰራ ይገባል- ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የወባ ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጣር የተቀናጀ ስራ ሊሰራ ይገባል ሲሉ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ፡፡ የወባ ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጣር እየተከናወነ ያለውን ስራ በሚመለከት በተደረገው የግምገማ መድረክ ዶክተር መቅደስ ዳባ…