Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
በኢንዶኔዥያ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የ41 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዶኔዥያ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ የ41 ሰዎች ህይወት ማለፉን የሀገሪቱ አደጋ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡
አደጋው በሀገሪቱ ለሰዓታት የዘለቀውን ዝናብ ተከትሎ የተከሰተ ሲሆን፤ በሱማትራ ደሴት ውስጥ በሚገኙ ሁለት ወረዳዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል…
ሩሲያ ከዩክሬን የተሠነዘሩ የሚሳኤልና የድሮን ጥቃቶችን ማክሸፏን ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሌሊቱን ዩክሬን ያስወነጨፈቻቸውን 16 ሚሳኤሎች ጨምሮ 31 ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
እንደ ሚኒስቴሩ ገለጻ÷ 12 ሚሳኤሎች በቤልጎሮድ ድንበር አካባቢ፣ 4 ሚሳኤሎች እና 7 ሰው አልባ…
በአፍጋኒስታን በጎርፍ አደጋ ከ300 በላይ ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍጋኒስታን ከወትሮው በተለየ የጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ ከ300 በላይ ሰዎችን ሕይወት መንጠቁ ተሰምቷል፡፡
በአየር ንብረት ለውጥ የመጣ ነው የተባለው ይህ የጎርፍ አደጋ ከ1 ሺህ በላይ ቤቶችን እንዳወደመም የተባበሩት መንግስታት…
በታይላንድ በ2024 ብቻ በከፍተኛ ሙቀት 61 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉ ተነገረ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በታይላንድ የፈረንጆቹ 2024 ከገባ ጀምሮ በከፍተኛ ሙቀት ምክንያት 61 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በሀገሪቱ ባለፉት ጥቂት ሳምንታት ከፍተኛ ሙቀት መስተዋሉን ተከትሎ የጥንቃቄ መልዕክት ተላልፏል።
በመልዕክቱም…
በሴኔጋል በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ 11 ሰዎች መቁሰላቸው ተሰማ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴኔጋል 78 ሰዎችን አሳፍሮ የነበረው አውሮፕላን መነሻ ላይ ባጋጠመው አደጋ 11 ሰዎች መጎዳታቸው ተገለፀ፡፡
ቦይንግ 737-300 ቢ ኤ ኤን የተባለው አውሮፕላኑ ከዳካር ብሌዝ ዲኘ አውሮፕላን ማረፊያ ወደ ማሊ ለመብረር እያኮበኮበ በነበረበት ወቅት…
ፕሬዚዳንት ፑቱን የሩሲያ ወታደራዊ ሀይል የሀገሪቱን ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ በተጠንቀቅ ላይ መሆኑን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ወታደራዊ ሀይል ከጠላት ሊሰነዘር የሚችልን ጥቃት ለመመከት በተጠንቀቅ ላይ እንደሚገኝ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ገለፁ፡፡
ሩሲያ በናዚ ላይ ድል የተቀዳጀችበትን 79ኛ ዓመት በተለያዩ ወታደራዊ ትርኢቶች በሞስኮ ከተማ አክብራለች፡፡…
ሩሲያ ከሴራሊዮን ጋር በኒውኩሌር ኃይል ዙሪያ በትብብር ለመስራት ማሰቧን ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከሴራሊዮን ጋር በኒውኩሌር ኃይል ዙሪያ በትብብር ለመስራት ማሰቧን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ገልጸዋል፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በትናንትናው ዕለት ከሴራሊዮን አቻቸው ቲሞቲ ሙሳ ካባ ጋር ተገናኝተው መክረዋል።
ኒውኩሌር ኃይል…
በአፍሪካ የአፈር ማዳበሪያ ምርትን ለማሳደግ 15 ቢሊየን ዶላር እንደሚያስፈልግ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የአፈር ማዳበሪያ ምርትን ለማሳደግ 15 ቢሊየን ዶላር እንደሚያስፈልግ የአፍሪካ ህብረት ገለፀ፡፡
ከትናንት ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ የአፈር ማዳበሪያ እና የአፈር ጤና ጉባኤ ላይ÷ በአፈር ማዳበሪያ ፖሊሲ፣ ጥናት እና ልማት…
በደቡብ አፍሪካ ከተደረመሰ ሕንፃ ውስጥ 11 ሰራተኞች በህይወት ተገኙ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ ከተደረመሰ ሕንፃ ውስጥ 11 ሰራተኞች በህይወት መገኘታቸው ተሰምቷል፡፡
በደቡብ አፍሪካ ጆርጅ ከተማ በግንባታ ቦታ ላይ የነበረ ግዙፍ ፎቅ ሕንጻ የተደረመሰ ሲሆን ፥ 75 ሰዎች እዚያ እንደነበሩ ተገልጿል፡፡
በዚህ ፍለጋም…
በጎርፍ ጉዳት ለደረሰባቸው ኬንያውያን አስቸኳይ ድጋፍ ሊቀርብ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ በናይሮቢ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው እያንዳንዱ ቤተሰብ የአስቸይ ጊዜ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያቀርቡ የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ገለጹ፡፡
ፕሬዚዳንቱ የጎርፍ አደጋ የደረሰባቸውን አካባቢዎች የጎበኙ ሲሆን በዚሁ…