Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የዒድ አል-ፈጥር በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል:- እንኳን ለ1446ኛው የዒድ አል ፈጥር…

ጨረቃ ዛሬ በመታየቷ የዒድ አል-ፈጥር በዓል ነገ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸዋል ወር ጨረቃ ዛሬ ቅዳሜ በመታየቷ 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል ነገ እሁድ መጋቢት 21 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚከበር ተገልጿል። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ 1 ሺህ 446ኛው…

በረመዳን ወር የተገኘውን መንፈሳዊ በረከት ማስቀጠል ከሁሉም ሙስሊም ይጠበቃል- ጉባዔው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በረመዳን ወር የተገኘውን መንፈሳዊ በረከት፣ ትህትና፣ ፍቅር እና አንድነት ጠብቆ ማስቀጠል ፈጣሪ ከሁሉም ሙስሊም የሚጠብቀው ተግባር ነው ሲል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ገለጸ፡፡ ጉባው 1 ሺህ 446ኛው የኢድ አል-ፊጥር በዓልን ምክንያት…

የፖለቲካ ሐሳብ ያለው ቡድን በሰላማዊ መንገድ በፖለቲካው መድረክ እንዲወዳደር በሩ ክፍት ነው – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የትኛውም የፖለቲካ ሐሳብ ያለውን ቡድን በሐሳብ ሙግት እና ሰላማዊ መንገድ በፖለቲካው መድረክ እንዲወዳደር በሩን ክፍት አድርጓል ሲሉ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ተስፋዬ…

ኢድ አልፈጥርን የተቸገሩትን በመደገፍ ማክበር እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የኢድ አልፈጥር በዓልን አስመልክቶ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም፤ ሕዝበ ሙስሊሙ በዓሉን ሲያከብር አስተምኅሮቱን…

ሀገራዊ ለውጡን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ ሕዝባዊ የስፖርት እንቅስቃሴ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ የሀገራዊ ለውጡን 7ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በርካታ የሕብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በአፍሪካ ኮንቬንሽን ሴንተር አካሄደ። የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመጋቢት ፍሬዎችና የነገ ተስፋዎችን የሚያወሳ ሕዝባዊ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል "ትናንት፣ ዛሬና ነገን ለኢትዮጵያ ልዕልና" በሚል መሪ ሐሳብ በተለያዩ ከተሞች የመጋቢት ፍሬዎችና የነገ ተስፋዎችን የሚያወሳ ሕዝባዊ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተካሄደ፡፡ ከክልል እስከ ከተማ በየደረጃው የሚገኙ…

መጋቢት 24ን ምክንያት በማድረግ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል መጋቢት 24ን ምክንያት በማድረግ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ያሳተፈ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ እየተደረገ ነው፡፡ መጋቢት 24 ሀገራዊ ለውጡ ዕውን የሆነበት እና የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መሠረት የተጣለበት ዕለትን ምክንያት …

ፊቼ ጫምባላላ የአንድነታችን ወርቃማና ብርቱ ሀብል ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ በዓል ፊቼ ጫምባላላ የአንድነታችን ወርቃማና ብርቱ ሀብል ነው ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። የፊቼ ጫምባላላ በዓል ትናንት እና ዛሬ በሀዋሳ ተከብሯል። በዓሉን አስመልክቶ ፕሬዚዳንት ታዬ በማህበራዊ…

ኢ.ቢ.ኤስ ቴሌቪዥን በብርቱካን ተመስገን ዙሪያ ላስተላለፈው ዶክመንተሪ ይቅርታ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢ.ቢ.ኤስ ቴሌቪዥን በብርቱካን ተመስገን ዙሪያ ላስተላለፈው ዶክመንተሪ ይቅርታ ጠይቋል፡፡ የኢቢኤስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አማን ፍስሐፅዮን ጉዳዩን አስመልክተው መገለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም በድርጅቱ ውስጥ እና በውጭ የተቀናጀ ሃይል…