Fana: At a Speed of Life!

ወደ ሀገር ቤት-የዳያስፖራ ፌስቲቫል ዛሬ በተመረቀው አፍሪካ ፓርክ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ሀገር ቤት - የዳያስፖራ ፌስቲቫል ዛሬ በተመረቀው አፍሪካ ፓርክ በይፋ ተጀምሯል።   በመክፈቻ ስነ ስርዓቱ ላይም የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና ምክትል ከንቲባ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ ሌሎች ከፍተኛ…

በጸጥታ ችግር የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ያልወሰዱ ተማሪዎች ከጥር 24 እስከ 27 ይወስዳሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 የጸጥታ ችግር በተከሰተባቸው አካባቢዎች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ላልወሰዱ ተማሪዎች ከጥር 24 እስከ 27 ቀን 2014 ዓ.ም ፈተናው እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ።   በሁለተኛ ዙር…

በውጪ ሀገርና በሀገር ውስጥ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ ማድረጋቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን ሀገር የሚኖሩ የሸዋ ሮቢትና አካባቢው ተወላጆች በጎ አድራጎት ማኅበር ግምታዊ ዋጋቸው ከ1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር በላይ የሆኑ አራት የአልትራ ሳውንድ የሕክምና መገልገያ መሣሪያዎች ድጋፍ አበረከቱ። የሕክምና ማሽኖቹ ለአራት ሆስፒታሎች…

በሀረሪ ከውጭ የሚመጡ እንግዶችን ለመቀበል አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል ከውጭ የሚመጡ እንግዶችን ለመቀበል አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ገለጸ።   የጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ጥሪ ተከትሎ ከተለያዩ የአለም ሀገራት ወደ ሀገር ቤት…

የተለያዩ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ከፍተኛ አመራሮች ሲያካሂዱት የነበረውን ውይይት አጠናቀቁ

የተለያዩ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ከፍተኛ አመራሮች ሲያካሂዱት የነበረውን ውይይት አጠናቀቁ   አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች ዙሪያ ሲያካሂዱት የነበረውን…

ከፍተኛ አመራሩ በተገኘው ድል ሳይኩራራ በቀጣይ ሊያጋጥሙ ለሚችሉ ፈተናዎች ተግቶ እንዲዘጋጅ ጠ/ሚ ዐቢይ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የፌደራል ተቋማትና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ሲያካሂዱ የነበረውን ውይይት አጠናቀቁ። የመንግስት ከሚኒኬሽን አገልግሎት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፥ በዘመቻ…

የገና በዓል በብሔራዊ ደረጃ በላልይበላ ይከበራል -የቱሪዝም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የዘንድሮዉ የገና በዓል በልዩ ድምቀት በብሄራዊ ደረጃ በላልይበላ ከተማ እንደሚከበር የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ።   ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በዓሉን በደማቅ ሁኔታ ለማክበር ከአማራ ክልል መንግስት፣ ከአማራ ክልል ቱሪዝም ቢሮ እና ከደብረ…