የሀገር ውስጥ ዜና ወደ ሀገር ቤት-የዳያስፖራ ፌስቲቫል ዛሬ በተመረቀው አፍሪካ ፓርክ በይፋ ተጀመረ Melaku Gedif Jan 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ሀገር ቤት - የዳያስፖራ ፌስቲቫል ዛሬ በተመረቀው አፍሪካ ፓርክ በይፋ ተጀምሯል። በመክፈቻ ስነ ስርዓቱ ላይም የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና ምክትል ከንቲባ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ ሌሎች ከፍተኛ…
የዜና ቪዲዮዎች ታሪኬን ሰምቶ የማላውቀው ሰው 100,000 ብር ላከልኝ Amare Asrat Jan 1, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=cm5j32dbkEc
የዜና ቪዲዮዎች በጦርነት ውስጥ ብንሆንም የልማት ስራዎቻችን ከመስራት አልተቆጠብንም- ከንቲባ አዳነች አቤቤ Amare Asrat Jan 1, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=ak-ikm3Oyz8
የሀገር ውስጥ ዜና በጸጥታ ችግር የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ያልወሰዱ ተማሪዎች ከጥር 24 እስከ 27 ይወስዳሉ Melaku Gedif Jan 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 የጸጥታ ችግር በተከሰተባቸው አካባቢዎች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ላልወሰዱ ተማሪዎች ከጥር 24 እስከ 27 ቀን 2014 ዓ.ም ፈተናው እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ። በሁለተኛ ዙር…
የሀገር ውስጥ ዜና በውጪ ሀገርና በሀገር ውስጥ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ ማድረጋቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል Alemayehu Geremew Jan 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን ሀገር የሚኖሩ የሸዋ ሮቢትና አካባቢው ተወላጆች በጎ አድራጎት ማኅበር ግምታዊ ዋጋቸው ከ1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር በላይ የሆኑ አራት የአልትራ ሳውንድ የሕክምና መገልገያ መሣሪያዎች ድጋፍ አበረከቱ። የሕክምና ማሽኖቹ ለአራት ሆስፒታሎች…
የዜና ቪዲዮዎች ዕውቀት ወደ እውነት ለመድረስ ሁነኛው ጎዳና ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ Amare Asrat Jan 1, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=2V_tjlTVQaw
የሀገር ውስጥ ዜና በሀረሪ ከውጭ የሚመጡ እንግዶችን ለመቀበል አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቋል Melaku Gedif Jan 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል ከውጭ የሚመጡ እንግዶችን ለመቀበል አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ገለጸ። የጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ጥሪ ተከትሎ ከተለያዩ የአለም ሀገራት ወደ ሀገር ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ከፍተኛ አመራሮች ሲያካሂዱት የነበረውን ውይይት አጠናቀቁ Melaku Gedif Jan 1, 2022 0 የተለያዩ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ከፍተኛ አመራሮች ሲያካሂዱት የነበረውን ውይይት አጠናቀቁ አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች ዙሪያ ሲያካሂዱት የነበረውን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከፍተኛ አመራሩ በተገኘው ድል ሳይኩራራ በቀጣይ ሊያጋጥሙ ለሚችሉ ፈተናዎች ተግቶ እንዲዘጋጅ ጠ/ሚ ዐቢይ አሳሰቡ Mekoya Hailemariam Jan 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ተቋማትና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ሲያካሂዱ የነበረውን ውይይት አጠናቀቁ። የመንግስት ከሚኒኬሽን አገልግሎት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፥ በዘመቻ…
የሀገር ውስጥ ዜና የገና በዓል በብሔራዊ ደረጃ በላልይበላ ይከበራል -የቱሪዝም ሚኒስቴር Melaku Gedif Jan 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ታህሳስ 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የዘንድሮዉ የገና በዓል በልዩ ድምቀት በብሄራዊ ደረጃ በላልይበላ ከተማ እንደሚከበር የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በዓሉን በደማቅ ሁኔታ ለማክበር ከአማራ ክልል መንግስት፣ ከአማራ ክልል ቱሪዝም ቢሮ እና ከደብረ…