የሀገር ውስጥ ዜና ታህሳስ 10 ቀን ወደ ህዋ ለምትመጥቀው ሳተላይት ዝግጅት ተጠናቋል Tibebu Kebede Dec 17, 2019 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢቲ አር ኤስ ኤስ የኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ ሳተላይት ታህሳስ 10 ቀን 2012 ዓ.ም ወደ ህዋ ስትመጥቅ በዕለቱ የሚኖሩ መርሃ ግብሮች ይፋ ተደርገዋል። የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከስፔስ ሳይንስ ኢንስቲቲዩት ጋር በጉዳዩ ዙሪያ…
ስፓርት የአትሌት አበበ ቢቂላ መታሰቢያና 14ኛው የካሳማ የግማሽ ማራቶን ውድድር ተካሄደ Tibebu Kebede Dec 17, 2019 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአትሌት አበበ ቢቂላ መታሰቢያና 14ኛው የካሳማ ከተማ የግማሽ ማራቶን ውድድር ተካሄደ። በውድድሩ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታዎች አሸንፈዋል። በግማሽ ማራቶን ውድድሩ በወንዶች አትሌት አብዮት አብነት እንዲሁም በሴቶች ደግሞ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “ኢትዮጵያን እናጸዳለን” ለተሰኘው ቡድን ምስጋና አቅርበዋል Tibebu Kebede Dec 17, 2019 0 አዲስ አበባ፣ታህሳስ 5፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ቡድኑ ዛሬ ጠዋት ጎዳናዎችን ስላጸዳ ነው ምስጋናቸውን ያቀረቡት። የምንፈልጋትን ኢትዮጵያን የምንገነባው በአብሮነት እና ትክክለኛውን ጎዳና በመምረጥ ነው ሲሉም በፌስ ቡክ ገጻቸው መልዕክታቸውን አስፍረዋል።
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ያገኙት የኖቤል የሰላም ሽልማት ሜዳሊያና ዲፕሎማ ቅጂ በሰላም ሚኒስቴር ተቀመጠ Tibebu Kebede Dec 17, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ካገኙት የኖቤል የሰላም ሽልማት ሜዳሊያና ዲፕሎማ ቅጂ ለህዝብ ተደራሽ እንዲሆን በሰላም ሚኒስቴር ተቀመጠ። የኢፌዴሪ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚልን ጨምሮ የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች፣…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ያገኙት የኖቤል የሰላም ሽልማት ሜዳሊያና ዲፕሎማ ቅጂ በብሔራዊ ሙዚየም የማስቀመጥ ስነ ስርዓት ተከናወነ Tibebu Kebede Dec 17, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያገኙት የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት ቅጂ ሜዳሊያና ዲፕሎማ በብሔራዊ ሙዚየም የማስቀመጥ ስነ ስርዓት ተከናወነ። የማስቀመጥ ስነ ስርዓቱ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች እና ታዋቂ ግለሰቦች በተገኙበት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩ ላዳ ታክሲዎች በአዳዲስ ታክሲዎች ሊተኩ ነው Tibebu Kebede Dec 17, 2019 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በመዲናዋ አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩ ላዳ ታክሲዎች በአዳዲስ ታክሲዎች እንደሚተኩ ተናገሩ። የአዲስ አበባ የታክሲና የሀይገር ባስ ማህበራት ለተገልጋዩ ክብርን በመስጠት ለማገልገል…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የፊታችን የካቲት ወር የአፍሪካ ሀገራት ምድር ጦር ጉባኤን ታስተናግዳለች Tibebu Kebede Dec 17, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ የካቲት ወር 2020 የአፍሪካ ሀገራት ምድር ጦር ጉባኤን ታስተናግዳለች። ጉባኤውን የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት በአፍሪካ የአሜሪካ ጦር ጋር በመተባር ያዘጋጀዋል። በአፍሪካ የአሜሪካ ጦር ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጀኔራል…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢንጂነር ታከለ ዩኒፎርምን ጨምሮ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ እንዲደረግና የምገባ መርሃ ግብር እንዲተገበር ላበረከቱት አስተዋፅኦ ተሸለሙ Tibebu Kebede Dec 17, 2019 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 4 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በከተማዋ በሚገኙ ሁሉም የመንግስት ትምህርት ቤቶች ዩኒፎርምን ጨምሮ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ እንዲደረግ እና የምገባ መርሃ ግብር በዘላቂነት እንዲተገበር ላበረከቱት አስተዋፅኦ…
የሀገር ውስጥ ዜና የግብርና ሜካናይዜሽን መሳሪዎች ከቀረጥ ነጻ ሆነው እንደሚገቡ ይፋ ተደረገ Tibebu Kebede Dec 17, 2019 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 4 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 624 አይነት የግብርና ሜካናይዜሽን መሳሪዎች ከቀረጥ ነጻ ሆነው የሚገቡ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እና የክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ ዳይሬክተሮች፣ የግል ባለሀብቶች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢ/ር ታከለ ኡማ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Dec 17, 2019 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 4 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ጋር ተወያይተዋል። በዚህ ወቅትም ኢንጂነር ታከለ የጥምቀት በዓል በዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች…