ዴንማርክ ለቀጣዩ ሃገራዊ ምርጫ የ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ ስምምነት ተፈራረመች
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዴንማርክ ቀጣዩን ሃገራዊ ምርጫ ለመደገፍ የሚውል የ1 ነጥብ 5 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመች።
የድጋፍ ስምምነቱን በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር ካሪን ፖልሰን እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተወካይ ቱርሃን ሳልህ…