Fana: At a Speed of Life!

የሻሸመኔ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ለ200 አካል ጉዳተኞች የምግብ አቅርቦት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሻሸመኔ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ለ200 አካል ጉዳተኞች የተለያዩ የምግብ አቅርቦቶችን ድጋፍ አደረገ። መምሪያው የኮቪድ19 ወረርሽኝን ለመከላከል ከሚደረገው ጥረት ጎን ለጎን የከተማዋን ነዋሪዎች በማስተባበር ከ168 ሺህ ብር በላይ ወጪ በማድረግ ነው…

የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ያዘጋጀውን የኮቪድ19 ለይቶ ህክምና መስጫ ማዕከል ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ያዘጋጀውን የኮቪድ19 ለይቶ ህክምና መስጫ ማዕከል ጎበኙ። ዶክተር ሊያ በጉብኝታቸው ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታሉ ቫይረሱን ለመከላከል እያደረገ ያለውን ጥረት አድንቀዋል።…

በአዲስ አበባ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ክልከላ የተላለፉ ከ2 ሺህ 800 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ከ2 ሺህ 800 በላይ ሰዎች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ባለማድረግ እንዲሁም አካላዊ ርቀትን ባለማክበር በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ። ኮሚሽኑ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማስከበር ሰው በሚበዛባቸው አካባቢዎች፣ በገበያ…

በምዕራብ ጉጂ ዞን በደረሰ የጎርፍ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ገላና ወረዳ በደረሰ የጎርፍ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ። ህይወታቸው ካለፈው ሰዎች በተጨማሪም 8 ሺህ 929 አባዎራዎች እና 63 ሺህ ቤተሰቦች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል ነው የተባለው። እንዲሁም…

ባለፉት 24 ሰአታት ለ3 ሺህ 707 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 15 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ3 ሺህ 707 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 15 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ በፌስቡክ ገጻቸው እንዳስታወቁት ቫይረሱ የተገኘባቸው ሁሉም ኢትዮጵያውያን…