የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግና ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኞች በደብረ ብርሃን አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ሊግ እና የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች በደብረ ብርሃን ከተማ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡
የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ሊግ "በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ሃሳብ የክረምት የበጎ ፈቃድ…