Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ ሁለንተናዊ የህዝብ ተጠቃሚነትን የሚያሳድጉ ስራዎች እየተከናወኑ ነው-አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሁለንተናዊ የህዝብ ተጠቃሚነትን ማሳደግ የሚያስችሉ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን  የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር እንዳሻው ጣሰው ገለፁ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ…

የኦሮሚያ ልዩ አዳሪና ልዩ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ፌስቲቫል መዝጊያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ልዩ አዳሪ እና ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ፌስቲቫል መዝጊያ መርሃ ግብር ዛሬ ተካሂዷል። ፌስቲቫሉ ፈጠራን ማበረታታት፣ የውድድር ስሜት መፍጠርና ተማሪዎችን በአንድ ማዕከል በማምጣት ልምድ እንዲቀያየሩ ማድረግን አላማ አድርጎ ላለፉት…

በክልሉ በኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ የልማት ዘርፎች የተሻለ አፈጻጸም ተመዝግቧል – አቶ ሙስጠፌ መሐመድ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ የልማት ዘርፎች የተሻለ አፈጻጸም መመዝገቡን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሐመድ ገለፁ። በክልሉ ምክር ቤት 6ኛ የስራ ዘመን 7ኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ የክልሉ…

የአማራ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ለሰላም አማራጭ የተከፈተው በር አሁንም የማይዘጋ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሰላም አማራጭ የተከፈተው በር አሁንም የማይዘጋ መሆኑን የአማራ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ገልጿል፡፡ የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊ አቶ ደሳለኝ ጣሰው÷ የሰላምና ፀጥታ ሁኔታን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ በክልሉ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ዘርፈ ብዙ…

በክልሉ የትምህርት ስብራትን ለመጠገን በተከናወነ ሥራ ተጨባጭ ለውጥ መታየቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የትምህርት ጥራትን ለማሻሻልና ስብራቱን ለመጠገን በተከናወኑ ተግባራት ተጨባጭ ለውጦች እየታዩ መሆኑን ርዕሰ መሥተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ "የተማረ ትውልድ ለሁለንተናዊ…

ሀገራዊ ምክክሩ ለዘላቂ ሰላም ወሳኝ በመሆኑ የነቃ ተሳትፎ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ ለኢትዮጵያ መጻኢ ዕድል ወሳኝ ምዕራፍ መሆኑን በመገንዘብ ሕብረተሰቡ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርግ ኮሚሽኑ ጥሪ አቀረበ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተለያዩ የሕብረተሰብ…

አየር መንገዱ በአፍሪካና በመካከለኛው ምስራቅ የ”ኤቲአር” አውሮፕላኖች ጥገና ለመስጠት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የአውሮፕላኖች አምራች የሆነው “ኤቲአር” እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አካል የሆነው ኤም አር ኦ የኤቲአር አውሮፕላን ጥገና እና የስልጠና አቅምን ለማሳደግ ያለመ የፍላጎት ሰነድ መፈራረማቸው ተገለፀ። ስምምነቱ የኤቲአርን አገልግሎት በአፍሪካ…

ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ለጀመራቸው ስራዎች ስኬት ሚናችንን ለመወጣት ዝግጁ ነን – የሀገር ሽማግሌዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ልዩነቶችን በንግግር በመፍታት ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ለጀመራቸው ስራዎች ስኬት የበኩላቸውን ሚና ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን የጋምቤላ ክልል የሀገር ሽማግሌዎች ገለጹ። የሀገር ሽማግሌዎቹ እንደገለጹት÷ ኮሚሽኑ እያከናወነ…

የ5 ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ኮደሮች ኢኒሼቲቭ መመዝገቢያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምስት ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ኮደሮች ኢኒሼቲቭ መመዝገቢያ ይፋ መሆኑን ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በዚሁ መሠረት በዚህ ማስፈንጠሪያ https://www.ethiocoders.et/ መመዝገብ እንደሚችሉ ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡…

ምክር ቤቱ በሙስና የተጠረጠሩ የአንድ የም/ቤት አባልን ያለ መከሰስ መብት አነሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአንድ የምክር ቤት አባልን ያለመከሰስ መብት አንስቷል፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባዔ እየተካሔደ ነው።…