Fana: At a Speed of Life!

የሌሴቶ ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

 

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሌሴቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ሳሙኤል ማቲቃኒ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሰላም ሚኒስትር አቶ መሐመድ ኢድሪስ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

የአፍሪካ ህብረት የመሪዎቸ ጉባዔ ከፊታችን የካቲት 8 እስከ 9 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ እንደሚካሄድ ይታወቃል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.