Fana: At a Speed of Life!

መድፈኞቹ ሌስተር ሲቲን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ወደ ኪንግ ፓወር ስታዲየም አቅንቶ ሌስተር ሲቲን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡

 

የመድፈኞቹን ሁለቱንም ግቦች ተቀይሮ ወደ ሜዳ የገባው ስፔናዊው ሚኬል ሜሪኖ አስቆጥሯል፡፡

 

አርሰናል ድሉን ተከትሎ በደረጃ ሰንጠረዡ ከመሪው ሊቨርፑል ያለውን ልዩነት በ4 ነጥብ በማጥበብ በ53 ነጥብ 2ኛ ደረጃውን ማጠናከር ችሏል፡፡

 

 

 

 

 

 

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.