Fana: At a Speed of Life!

አትሌት ሰለሞን ባረጋ የሲቪያ ማራቶንን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አትሌት ሰለሞን ባረጋ በስፔን ሲቪያ በተካሄደው የማራቶን ውድድር አሸንፏል፡፡

 

አትሌት ሰለሞን 2 ሰዓት ከ5 ደቂቃ ከ14 ሰከንድ በመግባት ነው የማራቶን ውድድሩን ያሸነፈው፡፡

 

አትሌት ሰለሞን ባረጋ የማራቶን ውድድሩን ለመጀመሪያ ጊዜ ማድረጉንም የኢትዮጵያ አቲሌቲክስ ፌዴሬሽን መረጃ አመላክቷል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.