የዒድ አልፈጥር በዓል በአዲስ አበባ ተከበረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በአዲስ አበባ ስታዲየም በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ተከብሯል።
በዓሉ የዒድ ሰላትን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው እየተከበረው።
በቅድስት አባተ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በአዲስ አበባ ስታዲየም በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ተከብሯል።
በዓሉ የዒድ ሰላትን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው እየተከበረው።
በቅድስት አባተ