Fana: At a Speed of Life!

የዒድ አል ፈጥር በዓል በጅማ ከተማ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በጅማ ከተማ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከብሯል።

በዓሉ የዒድ ሶላትን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው በድምቀት የተከበረው።

በአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ በጅማና አከባቢዋ የሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ተሳትፈዋል፡፡

በአብዱርሃማን መሃመድ

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.