የዒድ አል ፈጥር በዓል በጅማ ከተማ ተከበረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በጅማ ከተማ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከብሯል።
በዓሉ የዒድ ሶላትን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው በድምቀት የተከበረው።
በአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ በጅማና አከባቢዋ የሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ተሳትፈዋል፡፡
በአብዱርሃማን መሃመድ