የዒድ አል ፈጥር በዓል በወልቂጤና ሆሳዕና ከተሞች ተከበረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በወልቂጤና ሆሳዕና ከተሞች በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል።
በዓሉ የዒድ ሶላትን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው የተከበረው።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በወልቂጤና ሆሳዕና ከተሞች በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል።
በዓሉ የዒድ ሶላትን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው የተከበረው።