Fana: At a Speed of Life!

የጋምቤላ ክልል የተለያዩ ሹመቶችን ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተለያዩ ሹመቶችን መስጠቱን አስታውቋል፡፡

በዚህም መሰረት፦

  1. አቶ ቻም ኡቦንግ – የክልሉ አካባቢና አየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ኃላፊ

2.አቶ ኮንግ ጆክ – የክልሉ ከተሞች ፕላን ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር

3.አቶ ሙሴ ጋጄት – የክልሉ መስኖና ቆላማ ቢሮ የመስኖ ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ

4.ወይዘሮ ታቢታ ኡሪያሚ – ከተማ መሠረተ ልማት ቢሮ የመሰረተ ልማት ዘርፍ ምክትል ኃላፊ

5.ኢንጂነር ጓነር ጆክ – ከተማ መሠረተ ልማት ቢሮ የከተማ ልማት ዘርፍ ምክትል ኃላፊ

6.አቶ ቦት ጋች – የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ

7.ዶክተር ሞክ ያንግዶንግ – የክልሉ እንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ምክትል ቢሮ ኃላፊ

8.ወይዘሮ ኛልዊት ፓል – የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ኤጀንሲ ምክትል ዳይሬክተር

9.አቶ ደሳለኝ ብሩ – የኢኖቬሽን ቴክ/ኮሚ/አይ ሲ ቲ ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር

10.አቶ ኒያል ቶት – ኦፔኖ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አስተዳደር ዘርፍ ምክትል ዲን

11.አቶ ኮንግ ጋች – የገጠር መንገዶች ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር

12.አቶ ኡኬሎ ኡማን – የክልሉ የዳያስፖራ ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ

13.አቶ ጋርዊች ጋች – የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ የኢነርጂ ዘርፍ ምክትል ኃላፊ

14.አቶ አቦር አሌክስ – የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሆነው መሾማቸው ተገልጿል፡፡

ሹመት የተሰጣቸው አመራሮች በትምህርት ዝግጅታቸው፣ በአመለካከት ህብረ ብሔራዊነት ወንድማማችነት/ እህትማማችነት፣ የስራ ልምድና አፈፃፀም፣ የመንግስት ወይም የፓርቲ ተልዕኮን ማስፈጸም የሚችሉና በህገ-መንግስት የበላይነት የሚያምኑ መሆናቸውን የርዕሰ መሥተዳድር ጽሕፈት ቤት መረጃ አመላክቷል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.