Fana: At a Speed of Life!

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ለአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች ፕሬዚዳንት እና ም/ፕሬዚዳንት አቀባበል አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚዳንት የእንኳን ደህና መጣቹህ አቀባበል አደረጉ፡፡

ቀዳማዊ እመቤት ዝናሽ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ የሴራሊዮን ቀዳማዊት እመቤት ፋቲማ ማዳ ባዮን (ዶ/ር) እና የአንጎላ ቀዳማዊት እመቤት አና አፎንሶ ዲያስን አዲሱን ሥራችሁን ለመረከብ እንኳን ወደ አፍሪካ መዲና አዲስ አበባ በደህና መጣችሁ ብለዋል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.