Fana: At a Speed of Life!

ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የተለያዩ ሹመትን ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል  ርዕሰ መስተዳደር  ኦርዲን በድሪ ለተለያዩ የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች ሹመት ሰጥተዋል።

በዚህ መሠረት፦

 

  1. አቶ ያሲን አብዱላሂ ………. የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ

 

  1. ወ/ሮ ነባት መሀመድ ……….የክልሉ የገቢዎች ምክትል ቢሮ ኃላፊ

 

  1. አብዲ አሚን (ዶ/ር)………. የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ

 

  1. ኢማን ዜይዳን (ዶ/ር)……….የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ

 

  1. ወ/ሮ ኢማን መሀመድ ………. የክልሉ ቴክኒክና ሞያ ትምህርት እና ስልጠና ኤጀንሲ ኃላፊ

 

  1. ወ/ሮ ነቢላ ማህዲ ………. የክልሉ አከባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ኃላፊ

 

  1. አቶ አድናን መሀመድ ……….የክልሉ ማረሚያ ኮሚሽን ኮሚሽነር

 

  1. ኮማንደር ያህያ አብዱሰላም ……….በክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀል እና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር

 

  1. ወ/ሮ ሀናን አብዲ……….የክልሉ መንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ ኃላፊ

 

  1. አቶ መሀመድ ኑረዲን -የክልሉ ግንባታ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ኃላፊ

 

  1. አቶ ኢብሳ ኢብራሂም ……….የክልሉ ፕላን ኮሚሽን ኮሚሽነር

 

12.አቶ ከማል ሻም ሙሳ ……….የክልሉ ሚሊሻ ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ

 

  1. አቶ መሀመድ አብደላ ……….የክልሉ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ኃላፊ አድርገው መሾማቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.