Fana: At a Speed of Life!

አርሰናል በፒኤስጂ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ግማሽ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ፒኤስጂ ከሜዳው ውጪ ተጉዞ አርሰናልን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።

የፒኤስጂን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ፈረንሳዊው የፊት መስመር ተጫዋች ኦስማን ዴምቤሌ ከመረብ አሳርፏል።

የሁለቱ ቡድኖች የመልስ ጨዋታ በቀጣይ ሳምንት ረቡዕ ምሽት በፓርክ ደ ፕሪንስ ስታዲየም ይደረጋል።

የመድፈኞቹ የቀድሞ አሰልጣኝ አርሰን ቬንገር ኤሚሬትስ ስታዲየም ተገኝተው ጨዋታውን ተከታትለዋል

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.